FDRE House of Peoples' Representatives (@fdrehopr) 's Twitter Profile
FDRE House of Peoples' Representatives

@fdrehopr

ID: 4296998962

linkhttp://www.hopr.gov.et calendar_today27-11-2015 14:12:44

659 Tweet

50,50K Followers

1 Following

FDRE House of Peoples' Representatives (@fdrehopr) 's Twitter Profile Photo

ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 35ኛ መደበኛ ስብሰባ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ያቀረቡትን የፌዴራል መንግሥት የ2018 በጀት ዓመት ረቂቅ የበጀት መግለጫ አዳምጧል እንዲሁም የ2018 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት 1. 93 ትሪሊዮን ብር ሆኖ ቀርቧል።

ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 35ኛ መደበኛ ስብሰባ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ያቀረቡትን የፌዴራል መንግሥት የ2018 በጀት ዓመት ረቂቅ የበጀት መግለጫ አዳምጧል እንዲሁም የ2018 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት 1. 93 ትሪሊዮን ብር ሆኖ ቀርቧል።
FDRE House of Peoples' Representatives (@fdrehopr) 's Twitter Profile Photo

ምክር ቤቱ  የዕፅዋት ጥበቃና ኳራንታይን ረቂቅ አዋጅን ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መርቷል። ረቂቁ ዘርፉን ለማዘመን፣ መጤ እና ወራሪ ተባዮችን ለመከላከል፣ በዘርፉ ማሕበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ረቂቁ ትልቅ ፋይዳ አለው ተብሏል።

ምክር ቤቱ  የዕፅዋት ጥበቃና ኳራንታይን ረቂቅ አዋጅን ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መርቷል።
ረቂቁ ዘርፉን ለማዘመን፣ መጤ እና ወራሪ ተባዮችን ለመከላከል፣ በዘርፉ ማሕበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ረቂቁ ትልቅ ፋይዳ አለው ተብሏል።
FDRE House of Peoples' Representatives (@fdrehopr) 's Twitter Profile Photo

ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መራ። ረቂቁ ዜጎቻችን በውጭ ሀገር ለስራ ሲሰማሩ መብታቸው፣ ጥቅማቸው እና ክብራቸው ተጠብቆ እንዲሰሩ የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል፡፡

ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መራ።
ረቂቁ ዜጎቻችን በውጭ ሀገር ለስራ ሲሰማሩ መብታቸው፣ ጥቅማቸው እና ክብራቸው ተጠብቆ እንዲሰሩ የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል፡፡
FDRE House of Peoples' Representatives (@fdrehopr) 's Twitter Profile Photo

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ዛሬ ባካሄደው 37ኛ መደበኛ ስብሰባው በወንጀል የተገኘ ንብረት ሕጋዊ ማስመሰል እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳት ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የቀረበውን ማሻሻያ  ረቂቅ አዋጅ መርምሮ አፅድቋል፡፡

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ዛሬ ባካሄደው 37ኛ መደበኛ ስብሰባው በወንጀል የተገኘ ንብረት ሕጋዊ ማስመሰል እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳት ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የቀረበውን ማሻሻያ  ረቂቅ አዋጅ መርምሮ አፅድቋል፡፡
FDRE House of Peoples' Representatives (@fdrehopr) 's Twitter Profile Photo

ምክር ቤቱ ባካሄደው ጉባኤ የስታርትአፕ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መርቷል።

ምክር ቤቱ ባካሄደው ጉባኤ የስታርትአፕ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መርቷል።
FDRE House of Peoples' Representatives (@fdrehopr) 's Twitter Profile Photo

ዛሬ በተካሄደው ምክር ቤቱ 38ኛ መደበኛ ስብሰባ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የ11 ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በምክር ቤቱ ውይይት ተደርጎበታል። ባለፉት 11 ወራት ከጠቅላላው የወጪ ንግድ 7.21 ቢሊዮን ዶላር ተገኝቷል።

ዛሬ በተካሄደው ምክር ቤቱ 38ኛ መደበኛ ስብሰባ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የ11 ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በምክር ቤቱ ውይይት ተደርጎበታል። ባለፉት 11 ወራት ከጠቅላላው የወጪ ንግድ 7.21 ቢሊዮን ዶላር ተገኝቷል።
FDRE House of Peoples' Representatives (@fdrehopr) 's Twitter Profile Photo

ምክር ቤቱ ባካሄደው 39ኛ መደበኛ ስብሰባው የፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት የመንግስት መስሪያ ቤቶች 2016 በጀት ዓመት የሂሳብ የፋይናንሽያል ህጋዊነት እና የክዋኔ ኦዲት ሪፖርትን ገምግሟል፡፡

ምክር ቤቱ ባካሄደው 39ኛ መደበኛ ስብሰባው የፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት የመንግስት መስሪያ ቤቶች 2016 በጀት ዓመት የሂሳብ የፋይናንሽያል ህጋዊነት እና የክዋኔ ኦዲት ሪፖርትን ገምግሟል፡፡
FDRE House of Peoples' Representatives (@fdrehopr) 's Twitter Profile Photo

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ታገሰ ጫፎ ተደጋጋሚ የኦዲት ግኝት በሚታይባቸው ተቋማት ላይ የምክር ቤቱን አሰራር ተከትሎ በቀጣዩ 2018 ዓ.ም ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ ገልጸዋል፡፡

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ታገሰ ጫፎ ተደጋጋሚ የኦዲት ግኝት በሚታይባቸው ተቋማት ላይ የምክር ቤቱን አሰራር ተከትሎ በቀጣዩ 2018 ዓ.ም ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ ገልጸዋል፡፡
FDRE House of Peoples' Representatives (@fdrehopr) 's Twitter Profile Photo

ምክር ቤቱ በ40ኛ መደበኛ ስብሰባው የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የ11 ወራት የዕቅድ አፈፃጸም ሪፖርትን በማድመጥ ውይይት አደረገ።

ምክር ቤቱ በ40ኛ መደበኛ ስብሰባው የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የ11 ወራት የዕቅድ አፈፃጸም ሪፖርትን በማድመጥ ውይይት አደረገ።
FDRE House of Peoples' Representatives (@fdrehopr) 's Twitter Profile Photo

ዛሬ በተካሄደው የምክር ቤቱ 41ኛ መደበኛ ስብሰባ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ በተለያዩ የሀገሪቱ አከባቢዎች የተጀመሩ የመንገድ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ የሚያስችል አዲስ መርሀ ግብር እንደሚያስፈልግ አብራርተዋል፡፡

ዛሬ በተካሄደው የምክር ቤቱ 41ኛ መደበኛ ስብሰባ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ በተለያዩ የሀገሪቱ አከባቢዎች የተጀመሩ የመንገድ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ የሚያስችል አዲስ መርሀ ግብር እንደሚያስፈልግ አብራርተዋል፡፡
FDRE House of Peoples' Representatives (@fdrehopr) 's Twitter Profile Photo

6ኛው ዙር የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን በ41ኛ መደበኛ ስብሰባው በፌዴራል መንግስት የ2018 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት ላይ በዝርዝር ተወያይቷል፡፡

6ኛው ዙር የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን በ41ኛ መደበኛ ስብሰባው በፌዴራል መንግስት የ2018 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት ላይ በዝርዝር ተወያይቷል፡፡
FDRE House of Peoples' Representatives (@fdrehopr) 's Twitter Profile Photo

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመንግስትን የ2017 የዕቅድ አፈጻጸም አስመልክቶ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ነው፡፡

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመንግስትን የ2017 የዕቅድ አፈጻጸም አስመልክቶ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ነው፡፡
FDRE House of Peoples' Representatives (@fdrehopr) 's Twitter Profile Photo

ምክር ቤቱ ባካሄደው በ42ኛ መደበኛ ስብሰባው የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዶ/ር ለአባላት ምላሽና ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት የበለፀገች ኢትዮጵያን ለልጆቻችንና ለመጭው ትውልዱ ለማስረከብ በሁሉም ዘርፍ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገለፁ

ምክር ቤቱ ባካሄደው በ42ኛ መደበኛ ስብሰባው  የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዶ/ር ለአባላት  ምላሽና ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት የበለፀገች ኢትዮጵያን ለልጆቻችንና ለመጭው ትውልዱ ለማስረከብ በሁሉም ዘርፍ በትኩረት እየተሰራ  መሆኑን ገለፁ
FDRE House of Peoples' Representatives (@fdrehopr) 's Twitter Profile Photo

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተያዘዉን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር እቅድ ለማሳካት ሁሉም ሊረባረብ እንደሚገባ ጥሪ አቀረቡ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተያዘዉን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር እቅድ ለማሳካት ሁሉም ሊረባረብ እንደሚገባ ጥሪ አቀረቡ።
FDRE House of Peoples' Representatives (@fdrehopr) 's Twitter Profile Photo

ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ ልዩ ስብሰባው የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅን ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ለሚመለከተው የዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መርቷ።

ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ ልዩ ስብሰባው የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅን ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ለሚመለከተው የዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መርቷ።
FDRE House of Peoples' Representatives (@fdrehopr) 's Twitter Profile Photo

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው ሁለተኛ ልዩ ስብሰባው ሁለት የብድር ስምምነቶችን አጽድቋል፡፡

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው ሁለተኛ ልዩ ስብሰባው ሁለት የብድር ስምምነቶችን አጽድቋል፡፡
FDRE House of Peoples' Representatives (@fdrehopr) 's Twitter Profile Photo

ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 2ኛ ልዩ ስብሰባው የፌዴራል የገቢ ግብር አዋጅን ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ለዝርዝር ዕይታ ለፕላን በጀትና ፋይናንስ ቋሚ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መርቷል፡፡

ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 2ኛ ልዩ ስብሰባው የፌዴራል የገቢ ግብር አዋጅን ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ለዝርዝር ዕይታ ለፕላን በጀትና ፋይናንስ ቋሚ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መርቷል፡፡
FDRE House of Peoples' Representatives (@fdrehopr) 's Twitter Profile Photo

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን በ3ኛ ልዩ ጉባኤው "የዜጎችን ደህንነት አደጋ ላይ ይጥላል" በሚል ሲያከራክር የቆየው ድንጋጌ ማሻሻያ ተደረገበት።

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን በ3ኛ ልዩ ጉባኤው "የዜጎችን ደህንነት አደጋ ላይ ይጥላል" በሚል ሲያከራክር የቆየው ድንጋጌ ማሻሻያ ተደረገበት።
FDRE House of Peoples' Representatives (@fdrehopr) 's Twitter Profile Photo

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ ምክትል አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ሎሚ በዶ ምክር ቤቱ ውጤታማ የዲፕሎማሲ ሥራዎችን አከናውኗል ሲሉ ገለፁ፡፡ የምክር ቤቱን የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ ክንውን ሪፖርትን በ3ኛ ልዩ ሰብሰባው አድምጧል፡፡

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ ምክትል አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ሎሚ በዶ ምክር ቤቱ ውጤታማ የዲፕሎማሲ ሥራዎችን አከናውኗል ሲሉ ገለፁ፡፡
የምክር ቤቱን የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ ክንውን ሪፖርትን በ3ኛ ልዩ ሰብሰባው አድምጧል፡፡