NMEC-Ethiopia (@mayorofaddis) 's Twitter Profile
NMEC-Ethiopia

@mayorofaddis

This is Official Twitter account of the national mining exhibition center. Which locates at MoMP

ID: 1139790421557764097

calendar_today15-06-2019 07:03:07

122 Tweet

4,4K Followers

2 Following

NMEC-Ethiopia (@mayorofaddis) 's Twitter Profile Photo

የጉዞ አድዋ ተጓዦች በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አሸኛኘት ተደረገላቸው፡፡ #Adwa #Addisababa

የጉዞ አድዋ ተጓዦች በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አሸኛኘት ተደረገላቸው፡፡
#Adwa
#Addisababa
Abiy Ahmed Ali 🇪🇹 (@abiyahmedali) 's Twitter Profile Photo

Well done to AA city administration for availing hand sanitizers & soap below the market price throughout Kenema pharmacies. Grateful to the city youth for their voluntary. Our collective efforts and collaboration are key in #Covid-19 prevention and containment.

NMEC-Ethiopia (@mayorofaddis) 's Twitter Profile Photo

ኢ/ር ታከለ ኡማ ከበጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ጋር በመሆን የንጽህና መጠበቂያዎቹን ወደ ከነማ የመድሃኒት መደብር የማስገባት ስራ ላይ ተሳትፈዋል፡፡ Takele Uma Banti

ኢ/ር ታከለ ኡማ ከበጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ጋር በመሆን የንጽህና መጠበቂያዎቹን ወደ ከነማ የመድሃኒት መደብር የማስገባት ስራ ላይ ተሳትፈዋል፡፡
<a href="/TakeleUma/">Takele Uma Banti</a>
Takele Uma Banti (@takeleuma) 's Twitter Profile Photo

I want to give a special thank you to the pharmacists at the Kenema pharmacies. I see how late you all are working & your determination to get the resources to those that need it most. I want you to know your dedication will not be forgotten & I greatly appreciate you!

I want to give a special thank you to the pharmacists at the Kenema pharmacies. I see how late you all are working &amp; your determination to get the resources to those that need it most. I want you to know your dedication will not be forgotten &amp; I greatly appreciate you!
Takele Uma Banti (@takeleuma) 's Twitter Profile Photo

ደጋጎቹ አባቶቼ፣ ደግነት የጠባያችሁ ነውና እንኳን በጋራ መቆምን ግድ የሚል ፈተና መጥቶ ድሮም የከተማውን ሕዝብ አፈር ገፍታችሁ በምታበቅሉት መግባችሁ አኑራችኋል።

ደጋጎቹ አባቶቼ፣
ደግነት የጠባያችሁ ነውና እንኳን በጋራ መቆምን ግድ የሚል ፈተና መጥቶ ድሮም የከተማውን ሕዝብ አፈር ገፍታችሁ በምታበቅሉት መግባችሁ አኑራችኋል።
NMEC-Ethiopia (@mayorofaddis) 's Twitter Profile Photo

ኢ/ር Takele Uma Banti ስለኮሮና ቫይረስ መደረግ ስላለባቸው ቅድመ ጥንቃቄዎች በየአካባቢው እየተዘዋወሩ ግንዛቤ እየሰጡ ይገኛሉ። መርካቶ፣ አትክልት ተራና መገናኛ አካባቢዎች እንዲሁም በሌሎች አከባቢዎችም ተገኝተዋል፡፡ NMEC-Ethiopia #Covid_19

ኢ/ር <a href="/TakeleUma/">Takele Uma Banti</a> ስለኮሮና ቫይረስ መደረግ ስላለባቸው ቅድመ ጥንቃቄዎች በየአካባቢው እየተዘዋወሩ ግንዛቤ እየሰጡ ይገኛሉ።
መርካቶ፣ አትክልት ተራና መገናኛ አካባቢዎች እንዲሁም በሌሎች አከባቢዎችም ተገኝተዋል፡፡
<a href="/MayorofAddis/">NMEC-Ethiopia</a> 
#Covid_19
Takele Uma Banti (@takeleuma) 's Twitter Profile Photo

*LIVE* making my rounds from Bole to Merkato , Megenegna to piassa to remind everyone to follow measures to prevent the spread of #CovID19.. Our limited resources should be preserved to the fullest extent! #StaySafe

*LIVE* making my rounds from Bole to Merkato , Megenegna to piassa to remind everyone to follow measures to prevent the spread of #CovID19.. Our limited resources should be preserved to the fullest extent! #StaySafe
NMEC-Ethiopia (@mayorofaddis) 's Twitter Profile Photo

ኢ/ር Takele Uma Banti የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት አቅም የሌላቸውን ለመደገፍ ከተሰባሰበው ድጋፍ ለአካል ጉዳተኞች አበረከቱ። ድጋፉ የንፅህና መጠበቅያ ቁሳቁሶችና ምግብን ያካተተ ነው። NMEC-Ethiopia #Covid-19

ኢ/ር <a href="/TakeleUma/">Takele Uma Banti</a> የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል  በሚደረገው ጥረት አቅም የሌላቸውን ለመደገፍ  ከተሰባሰበው ድጋፍ ለአካል ጉዳተኞች አበረከቱ።
ድጋፉ የንፅህና መጠበቅያ ቁሳቁሶችና ምግብን ያካተተ ነው።
<a href="/MayorofAddis/">NMEC-Ethiopia</a>
#Covid-19
NMEC-Ethiopia (@mayorofaddis) 's Twitter Profile Photo

ኢ/ር Takele Uma Banti የኮሮና ወረርሽኝን(COVID-19) ለመከላከል በከተማ አስተዳደሩ እየተሰሩ ባሉ ስራዎች ዙሪያ መግለጫ እየሰጡ ነው፡፡ NMEC-Ethiopia #COVID2019 #addisababa

ኢ/ር <a href="/TakeleUma/">Takele Uma Banti</a> የኮሮና ወረርሽኝን(COVID-19) ለመከላከል በከተማ አስተዳደሩ እየተሰሩ ባሉ ስራዎች ዙሪያ መግለጫ እየሰጡ ነው፡፡
<a href="/MayorofAddis/">NMEC-Ethiopia</a> 
#COVID2019 
#addisababa
Takele Uma Banti (@takeleuma) 's Twitter Profile Photo

My heartfelt thanks goes to the Gates Foundation for just making a 200 million birr commitment to our city! You are a genuine partner & this will go a long way in building up our defenses against the spread of #COVID19 & the larger impact of this pandemic on our communities.

NMEC-Ethiopia (@mayorofaddis) 's Twitter Profile Photo

አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የመስጂድ ግንባታ መሠረት ድንጋይ በነገው እለት ይቀመጣል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርም ለመስጊዱ ግንባታ የሚሆን 30ሺ ካሬ ሜትር ቦታ በነገው ዕለት የሚያስረክብ ይሆናል። Takele Uma Banti #Addisababa

አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የመስጂድ ግንባታ መሠረት ድንጋይ በነገው እለት ይቀመጣል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርም ለመስጊዱ ግንባታ የሚሆን 30ሺ ካሬ ሜትር ቦታ በነገው ዕለት የሚያስረክብ ይሆናል።
<a href="/TakeleUma/">Takele Uma Banti</a>
#Addisababa
NMEC-Ethiopia (@mayorofaddis) 's Twitter Profile Photo

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለእስልምና እምነት ተከታዮች ያዘጋጀው የአፍጥር መርሀግብር ተካሂዷል። በመርሀግብሩ የእስልምና እምነት ተከታይ የሆኑ እንግዶች ታድመዋል። Takele Uma Banti NMEC-Ethiopia #RamadanMubarak

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለእስልምና እምነት ተከታዮች ያዘጋጀው የአፍጥር መርሀግብር ተካሂዷል።
በመርሀግብሩ የእስልምና እምነት ተከታይ የሆኑ እንግዶች ታድመዋል።
<a href="/TakeleUma/">Takele Uma Banti</a> 
<a href="/MayorofAddis/">NMEC-Ethiopia</a> 
#RamadanMubarak
Takele Uma Banti (@takeleuma) 's Twitter Profile Photo

በዛሬው እለት አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ እና አቶ ቶማስ ቱት ሚኒስትር ዴኤታ በመሆን ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችንን ተቀላቅለዋል። ለሁለቱም ባልደረቦቼ እንኳን ደህና መጣችሁ ለማለት እወዳለው። መልካም የስራ ዘመን!

በዛሬው እለት አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ  እና አቶ ቶማስ ቱት ሚኒስትር ዴኤታ በመሆን ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችንን ተቀላቅለዋል።
ለሁለቱም ባልደረቦቼ እንኳን ደህና መጣችሁ ለማለት እወዳለው።
መልካም የስራ ዘመን!